በ 02/7/2017ዓ.ም በመተባበር ት/ቤት አለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March 8)በደማቅ ሁኔታ ተከበረ ። በፕሮግራሙ ላይ ከአብነት ጤና ጣቢያ ባለሙያን በመጋበዝ ግንዛቤ በመስጠት እንዲሁም በሴት መምህራን እና አ/ሰራተኞች መካከል ቀኑን ምክንያት በማድረግ የእግር ኳስ ጨዋታ ተካህዷል ።ፕሮግራሙን ላስተባበሩ የስርዓተ ፆታ ክበብን ተቋሙ ላቅ ያለ ምስጋና ያቀርባል!!!!!!