በ 03/11/2018 አ/ም በመተባበር አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የ90 ግን እቅድ አንዱ አካል የሆነው "ተስፋን እንትከል"በሚል መሪ ቃል ር/የመምራን፣ መምህራእና አ/ሰራተኞች በተገኙበት የአርንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ ተካህዷል።